Monday, February 15, 2016

ሁለተኛ ዙር የመከላከያ አባላትን ለመቅጠር ቅስቀሳ ተጀመረ

በቅርቡ መንግስት የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ለመቅጠር ተደጋጋሚ ሙከራ አድርጎ የሚፈለገውን ያክል የሰው ሃይል ሊያገኝ ባለመቻሉ፣ ሁለተኛ ዙር ቅጥር ለማካሄድ ቅስቀሳ ጀምሯል። 
ምንጮች እንደሚሉት በየጊዜው እየጠፉ የሚሄዱ የመከላከያ አባላት መበራከት እንዲሁም አንዳንዶች ለህገመንግስቱ ታማኞች አይደሉም በሚል መንግስት በጥርጣሬ የሚያያቸው በመሆኑ በተከታታይ በሚደረግ ቅስቀሳ በርካታ ሰልጣኞችን በማስመረቅ በሚጠፉትና በሚባረሩት ቦታ ለመተካት አቅዷል።

No comments:

Post a Comment