Saturday, December 12, 2015

የመተማ መንገድ ተዘጋ

በሰሜን ጎንደር መተማና የሱዳን ቦርደር ጋላባት መንንገድ ሙሉ ለሙሉ እንደተዘጋ ከስፋራው የደረሰን ዘገባ ይጠቁማል። ከሱዳን ፖርት ወደብ ነዳጅን ጨመሮ ወደ ኢትዮጵያ በተለይም ለጎንደርና ለትግራይ የሚገባው በመተማ በኩል እንደሆነ ይታወቃል።
በጎንደር ወልቃይት ጠገዴ፣ በአርማጭሆ በተለያዩ ጊዜያት ችግሮች እንደሚከሰቱ ይታወቃል። በተለይም በወልቃይት ጠገዴ የሚኖረው ሕዝብ “ወደ ትግራይ ክልል የተቀላቀልነው በኃይል ነው። እኛ ጎደሬዎች ነን” በሚል ጥያቄዎች እየቀረቡ ነው።

No comments:

Post a Comment