Thursday, December 31, 2015

የኣባይ ግድብ ኣደጋ እንደሚደርስበት ባለሙያዎች ገለጹ

ግድቡ የተሰራበት ቦታ ከፍተኛ ሙቀት ስላለበት ግድቡ በግንባታ ሂደትላይ እያለ ውሃ መያዝ ካልጀመረ ያለምንም ሞያውያን ማማከር ወያኔዎች ለጥቅማቸው ሲሉ ብቻ ለግብጽ መንግስት ግድቡ ውሃ እንዳይዝ መፈረማቸው እዛው ግድቡ ላይ የተሰማሩት ባለሙያዎች ብቻ ሳይሆን የፕሮጀክቱ ሃላፊ ኢንጅነር ስመኘው በቀለ ይህንን ኣረጋግጧል። በካድሬዎች ግን ማስፈራርያ እንደደረሰበትና ምንም ኣስተያየት እንዳይሰጥ ከውሉ ጋር ለማወቅ ተችሏል ምናልባት ይህንን ለማስተባበል በቅርቡ እንዲዋሽ ሊገደድም ይችላል። ወያኔው ግን ከህዝብ ለማምለጥ “ግንባታው ኣይቋረጥም” እያለ ነው ዋናው ቁም ነገር ግን ግንባታው ሳይሆጅ በጥቂርም ቢሆን ውሃ ካልያዘ የሚፈለገውም እርጥበት ካላገኘ እስከመሰንጠቅና መደርመስ ኣደጋ እንደሚደርስና ይህንንም ሆን ብለው ግብጾች በቂ ልምድ ስላላቸው እጃቸውን ይዘው ከተወሰነ ጉቦ ለወያኔ በማሳቀፍ እንደፈጸሙት እየተገለጸ ነው።
……61 ሺህ ሂወት የገበርንበት ባድሜ ለኤርትራ ሲበየን ህዝብ እንዳያምጽ ኣስቀድመው በውጭ ጉዳይ ኣማካኝነት ስዩም መስፍን ባድሜ ብቻ ሳይሆን ሌላም ያልጠየቅነውን ለኛ ተሰቷል ሚለውን መግለጫ እንደሰጡ ኣይዘነጋም።

No comments:

Post a Comment