Tuesday, December 15, 2015

ርእዮት አለሙ ጋዜጠኛና መምህር ርእዮት አለሙ ከአረበኞች ግንቦት 7 ተቀላቀለች።

ርእዮት አለሙ
ጋዜጠኛና መምህር ርእዮት አለሙ ከአረበኞች ግንቦት 7 ተቀላቀለች።
ርእዮት አለሙ በቃል ምልልስ እንደተናገረችው
ዳግም እስር ቤት አልመለስም ዙሬ ቃሊቲ አልገባም ብላለች ።
ርእዮት እንዳለችው መንግስትን የማይደግፉ ጋዜጣዎች ተዘግተዋል።
ጋዜጠኛ የእውነት ከፃፍ ቦታው እስር ቤት ነው ሌላው ይቅርና በፌስ ቡክ መፃፍ ራሱ እስር ቤት እያስገባ ነው።
ስለዚህ የአረበኞች ግንቦት 7 ጋር ተቀላቅያለሁ በማለት አስታውቃለች

No comments:

Post a Comment