Tuesday, January 12, 2016

በጅማ ዩኒቨርስቲ የእጅ ቦንብ ተወርውሮ 35 ተማሪዎች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል

በፍንዳታው የተጎዱ ተማሪዎች አብዛኛዎቹ የተለያዩ የአካል ክፍሎቻቸውን ማጣታቸውንም መረጃዎች ይጠቁማሉ ።

No comments:

Post a Comment