Friday, October 30, 2015

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ምክርቤት አባል መመረጧ ተወገዘ

ጥቅምት ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የሰብዓዊ መብት ጥሰት ከሚፈጽሙት አገራት ውስጥ ጋዜጠኞችን በማሰር፣ ሰላማዊ የዴሞክራሲ ሽግግር እንዳይፈጠር ከሚያደርጉ በቀዳሚነት ተርታ የምትገኘው ኢትዮጵያን ጨምሮ ቡሩንዲ፣ቬንዚዌላ፣አረብ ኤምሬትስ፣ቶጎ፣ ታጃኪስታን ለተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት አባል ሆነው መመረጣቸው የስብዓዊ መብት ተሟጓቾችን ጨምሮ የእስራኤል መንግስት ማውገዛቸውን ዴሊ ኒውስ ዘግቧል።

ኢትዮጵያ በተለያዩ አለማቀፍ ድርጅቶች በየአመቱ በሰብአዊ መብት ጥሰት ትወነጀላለች።

No comments:

Post a Comment