Monday, July 16, 2018

በኤርትራ ትጥቅ ትግል ሲያካሂዱ የነበሩ ሁለት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድርጅቶች በሰላማዊ መንገድ ለመንቀሳቀስ መወሰናቸውን አስታወቁ።

No automatic alt text available.(ኢሳት ዲሲ–ሐምሌ 9/2010) በኤርትራ ትጥቅ ትግል ሲያካሂዱ የነበሩ ሁለት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድርጅቶች በሰላማዊ መንገድ ለመንቀሳቀስ መወሰናቸውን አስታወቁ። የአማራ ዲሞክራሲያዊ ሃይል ንቅናቄ/አዲሃን/ እና የትግራይ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ/ትህዴን/ባወጡት መግለጫ በኤርትራ ሲያካሂዱ የነበረውን የትጥቅ ትግል በማቆም በሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ መንገድ ለመንቀሳቀስ ወስነዋል። ለሁለቱም ድርጅቶች እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ምክንያት የሆናቸው በኢትዮጵያ እየተካሄ ያለው የለውጥ እንቅስቃሴ ተስፋ የሚሰጥ በመሆኑ ነው ብለዋል።

No comments:

Post a Comment