Thursday, March 24, 2016

በመቀሌ የባጃጅ አሽከርካሪዎች አድማ ቀጥሏል

መጋቢት ፲፭ (አሥራ አምስት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ትናንት የተጀመረው አድማ ለሁለተኛ ቀን የቀጠለ ሲሆን፣ ሾፌሮቹ አዲስ የወጣው የአሽርካሪዎች ህግ እንዲቀየር ይጠይቃሉ። አድማውን ተከትሎ የከተማው ነዋሪዎች በትራንስፖርት እጥረት ሲጉላሉ ታይቷል። ተመሳሳይ የአሽከርካሪዎች አድማ በአዲስ አበባ፣ ወልድያ፣ ደብረታቦር፣ ጋይንት ፣ ነቀምቴ፣ ወሊሶና በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች መካሄዱ ይታወሳል።

No comments:

Post a Comment