Tuesday, March 15, 2016

በሀረር ሁለት ህጻናት በጅብ ተበሉ

መጋቢት ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የክልሉ ወኪል እንዳለው ከትናንት በስቲያ በ09 ቀበሌ ውስጥ አንድ የ10 አመት ህጻን ሲበላ፣ ከአምስት ቀናት በፊት ደግሞ ከከተማው ወጣ ብሎ በሚገኝ የገጠር ቀበሌ ላይ የ4 አመት ልጅ ተበልቷል።

በአካባቢው የሚታየው ከፍተኛ የውሃ እና የምግብ እጥረት እንዲሁም አለመረጋጋት በህዝቡ ህይወት ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሮ በሚገኝበት ሰአት ፣ ጅብ በሰዎች ላይ ጉዳት ማድረስ መጀመሩ፣ ተጨማሪ ስጋት እንደፈጠረባቸው ነዋሪዎች ተናግረዋል።

No comments:

Post a Comment