Thursday, August 6, 2015

ስድስት የወያኔ ከፍተኛ ባለስልጣን ስርሃቱን መክዳታቸው ተነገረ

ስድስት በከፍተኛ ሃላፊነት ቦታ ላይ ይሰሩ የነበሩ የህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ መራሹ  ጉጀሌ መንግስት ዲፕሎማቶች ባሉበት ሃገር
የወያነን ስርዓት ከዱ !
  1. አቶ ዪሃንስ ጌታሁን የሚንስተር አማካሪ ዋሽግተን ዲሲ
  2. ወ/ሮ እመቤት ብሩ ዋሽግተን ዲሲ
  3. አቶ ኤልያስ ወርቁ ደቡብ አፍሪካ
  4. አቶ ጌታቸው ሙሉአለም ደቡብ አፍሪካ
  5. አቶ እሸቴ ምስጋናው ጋና
  6. አቶ ሄኖክ አስናቀ ህንድ ኒውደህሊ ላይ መክዳታቸው ታወቀ !

No comments:

Post a Comment