Thursday, August 27, 2015

እነ ኣብራሃ ደስታ ዛሬ ጥዋት ከእስር በነፃ ተፈቱ።

ጀግኖቹ እነ ኣብራሃ ደስታ ዛሬ ጥዋት ሓሙስ 14 / 12 / 2007 ዓ/ም ከእስር በነፃ ተፈቱ።
ከዓመት በፊት በሽብር ክስት ታስረው የነበሩት ጀግኖቹ የሰለማዊ ትግል ጀግኖች ከተከሰሱበት የፈጠራ ክስ ነፃ ተብለው ተፈትተዋል።
፩) ኣብራሃ ደስታ ከዓረና
፪) ሃብታሙ ኣያሌው ከኣንድነት
፫) የሺዋስ ኣሰፋ ከሰማያዊ
፬) ዳኑኤል ሺበሺ ከኣንድነት
ከተከሰሱበት የሽብር ክስ በነፃ ተሰናበቱ።
ለመላው ኢትዮዽያውያን ስለነዚህ ጀግኖች መታሰር የተጨነቃቹ ወገኖች እንኳን ደስ ኣላቹ።
ነፃነታችን በእጃችን ነው

No comments:

Post a Comment