Monday, August 17, 2015

ወያኔ የሚመራዉ ወታደራዊ ፍርድ ቤት በሁለት የሰራዊቱ ከፍተኛ አባላት ላይ እርምጃ ወሰደ

በተልይም ለአርበኞች ግንቦት 7 መረጃ አቀብላችኍል የተባሉት እነዚህ ሁለት ወታደሮች በሰሜኑ እዝ ዉስጥ የተካተቱና የ 24 ተኛ ክፍ ለ ጦርን በመረጃ ፍሰት ምክንያት በማስጠቃት እና የሜካናይዝዱን እንዲሁም የእግረኛዉን አስተላለፍ የማጥቃትና የአቀማመጥ ወታደራዊ ዲዛኖችን ወይም ጥብቅ የምህንድስና የጦር ስልችን ለጠላት አሳልፋችሁ ሰጥታችኍል.በሚል ሰበብ እርምጃ እንዲወሰድባቸዉ የወሰነዉ የሰሜኑ እዝ የወያኔ ወታደራዊ ጊዜያዊ ፍርድ ቤት መሆኑን መረጃዎች አመላክተዋል. እነዚህ ሁለት በኮረኔልነት የሚያገለግሉ ለጊዜዉ ስማቸዉ ያልደረሰን ነገር ግን አንድ የአማራና አንድ የደቡብ ህዝቦች ተወላጅ የሆኑት ኢትዮጵያዊ ወገኖች የወያኔ ሰራዊት አባላቶች መቀጣጫ ይሆኑ ዘንድ አስቸጋሪና ተጠርጣሪ በተባሉ ሰራዊቱ ፊት ተረሽነዋል.

No comments:

Post a Comment