Monday, November 9, 2015

ሰበር ዜና ! በሶማለያ የሚገኘዉ የመከላከያ ሰራዊት አዛዥ የማነ ገ/ማርያም ቢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ጥቃት ተሰነዘረባቸዉ፤

በሶማለያ በሚገኘዉ የወያኔ መከላከያ ሰራዊት ዉስጥ ከፍተኛ መከፋፈል እየተፈጠረ ይገኛል፤ የመቶ አለቃ ሰጠሕኝ የተባለ ወታደር በተለያየ ወቅት በሚያነሳዉ የመብት ጥያቄ ምክንያት በተደጋጋሚ ለእስር እና ለወታደራዊ ቅጣት ሰለባ እንደነበር መረጃችን ሲያመላክት ባለፈዉ ሳምንት ከአሚሶም ዉጭ በተሰማራዉ የ44/ ክ/ጦር ላይ የደረሰዉ ከፍተኛ ጥቃት ያበሳጨዉ ይህዉ ወታደር ኮ/ል የማነ ገ/ማርያም ላይ ኤፍ 1 ተፈነጣጣሪ ቦንብ ወርዉሮ አደጋ ማድረሱን ከስፍራዉ የደረሰን ማስረጃ ያመለክታል፤

የመቶ አለቃ ሳሙኤል አደጋዉን እንዳደረሰ መሰወሩ ሲረጋገጥ ኮ/ል የማነ በውቅቱ ለጥቂት ቢተርፉም የተወረወረዉ ቦንብ በሰዉና በንብረት ላይ አደጋ አድርሷል፤
በተያያዘ ዜና በርማጭሆ የተነሳዉ ጦርነትተባብሶ ቀጥሏል በአካባቢዉ የምኖሩ አርሶ አደሮች እና የወያኔ ሚሊሻ ያነሱት ይህዉ ጦርነት ወደ ሌሎች ስፍራዎች እየተስፋፋ በመሆኑ ፌደራል ፖሊስና መከላከያ ወደ ስፍራዉ እንዲቀሳቀስ መመሪያ ቢወጣም ከኣርማጭሆ ወረዳ ለወረዳ እየተስፋፋ የሚገኘዉን እንቢተኝነት የወያኔ መንግስት የመቆጣጠር ሁኔት ጥያቄ ዉስጥ ገብቷል፤
ድል ለኢዮጵያ ህዝብ !!

No comments:

Post a Comment