Monday, November 30, 2015

በሀረማያ ዩኒቨርስቲ የአዲስ አበባ ማስተር ፕላንን የተቃወሙ ስልፈኞች ከፖሊስ ጋር ተጋጩ።

Minilik Salsawi – በሃሮማያ ዩኒቨርሲቲ አዲሱ የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ተግባራዊ እንዳይሆን የተቃውሞ ድምፃቸውን ሲያሰሙ ከነበሩ የኦሮሚያ ተወላጅ ተማሪዎች መካከል የፊዴራል ፖሊስ ሰራዊት አባላት ወደ ዪኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ በመግባት ሶስት ተማሪዎችን መግደላቸውንና ብዙዎችን ማቁሰላቸው እየተሰማ ነው ።




No comments:

Post a Comment