Wednesday, September 23, 2015

ጦርነቱ ከሰሜን እስከ ኦጋዴንና ጋምቤላ ተፋፍሞ ቀጥሏል።


ጦርነቱ ከሰሜን እስከ ኦጋዴንና ጋምቤላ ተፋፍሞ ቀጥሏል።ይህ በንዲህ እንዳለ እንደውስጥ አወቅ ምንጮች ኤርትራ ወያኔን ለማንበርከክ የዛተች ሲሆን ለኢትዮዽያ ህዝብ የሚከተለውን ያክብሮት መልክት አስተላልፋለች።
“ወያኔ በሉኣላዊት አገር ኤርትሪያ ጦርነት ቢያውጅ
የ ኤርትራ ህዝብና መንግስት ሊወስደው የሚችለው
እራስን የመከላከል እርምጃ የሚያነጣጥረው ወንድሙ እና እህት በሆነው
የኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ሳይሆን በህወዓት ላይ ብቻ መሆኑን ድፍን የኢትዮጵያ ህዝብ ሊገነዘብልን እንወዳለን፥፥”

No comments:

Post a Comment