Friday, June 15, 2018

ከኦሮምያ ክልል የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆችን ወደ ቦታቸው እንደሚመልሱ አቶ ለማ መገርሳ ተናገሩ

Bildergebnis für ለማ መገርሳ(ኢሳት ዜና ሰኔ 8 ቀን 2010 ዓ/ም) የአማራ ክልል መገናኛ ብዙሃን እንደዘገበው የለማ አስተዳደር የተፈናቀሉትን ዜጎች ወደ ነበሩበት ቀዬ ለመመለስ ስራዎችን እየሰራ ነው። አቶ ለማ ዜጎች እንዲፈናቀሉ ባደረጉ ባለስልጣናት ላይ እርምጃ መወሰዱንም ተናግረዋል። የኦሮምያ ክልል የኮሚኒኬሽን ሃላፊ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ በባህርዳር ተገኝተው ከተፈናቀሉት ዜጎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውን የክልሉ ሚዲያ ዘግቧል።

No comments:

Post a Comment