Monday, October 16, 2017

ተቃውሞው ቀጥሎአል።

ተቃውሞው ቀጥሎአል። በመቱ ኦሮሞው፣ አማራው፣ ጉራጌውና ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች “ወያኔ በቃን፣ ለውጥ እንፈልጋለን፣ አንከፋፈልም” የሚሉ መፈክሮችን እያሰሙ ቅዳሜ የጀመሩትን ተቃውሞ ለ3ኛ ቀን ቀጥለዋል።
የመንግስት ሰራተኞች ፣ ፖሊሶችና የአካባቢው ባለስልጣናትም በተቃውሞው እየተሳተፉ ነው።

No comments:

Post a Comment