Friday, July 17, 2015

ዛሬ የወያኔ ወታደራዊ ደህንነት ቢሮ ከቁጥጥሩ ዉጭ የሆነ ከበድ ያለ ዉጊያ እንደገጠምና በመጥቀስ የድጋፍ ጥሪ ቢጠይቅም ከመከላከያ ሰራዊት ዘመቻ መምሪያ ክፍል መልስ አጥቷል።

ሰበር የተጋድሎ ዜና!
***************
*ዛሬ የወያኔ ወታደራዊ ደህንነት ቢሮ ከቁጥጥሩ ዉጭ የሆነ ከበድ ያለ ዉጊያ እንደገጠምና በመጥቀስ የድጋፍ ጥሪ ቢጠይቅም ከመከላከያ ሰራዊት ዘመቻ መምሪያ ክፍል መልስ አጥቷል። የጎንደርና የትግራይን ጠረፍ የዘለለዉ ጦርነት ተጧጡፎ ቀጥሏል።
*ሰሜን ጎንደርና ትግራይ ያልተጠበቁ ስፍራዎች በጦርነት እየታመሱ ሲሆን አርማጭሆና ወልቃይት ጠገዴ ለወያኔ የሚቀመስ አልሆነም። አዎ የወያኔ ቅጥረኛ ወታደሮች መከላከል አቅቷቸዉ ፌደራል ፖሊስና ልዩ ሐአሎች እንዲያግዟቸዉ ከበላይ ወታደራዊ አስተዳደር ቢታዘዙም የተፈለገዉን ያህል መከላከል አልተቻለም። አርበኞች ግንቦት 7 ሽምቅ ዉጊያዉን በብቃት እየተወጣ በሚገኝበት በትናንትናዉና በዛሬዉ እለት ከራሱም ወታደሮቹ እየተስዉ ይገኛሉ።
ወያኔ ኦባማ መጥቶ እስኪሄድ የጦር ሜዳ ሽንፈቱን ለመደበቅ ሲል ብቻ ቁስለኛ ወታደሮችን ወደ ከተማ ወስዶ ህክምና አስጠት መስጠት ባለመፈለጉ ወታደራ አቅራቢያ ካምፖች ዉስት ጊዜያዊ የህክምና ጥላዎችን ዘርግቶ ቁስለኞችን እያጉላላ ይገኛል።
ድል ለነጻነት ሀይሎች!

No comments:

Post a Comment