Saturday, December 6, 2014

Stavanger/ ኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን :- በ25 000 NOK (ክሮነር) ሰማያዊ ፓርቲን ለመርዳት ወሰኑ

የኢትዮጵያ ስደተኞች ማህበር ለሰማያዊ ፓርቲ ታሳሪዎች 25 000 ክሮነር ለመርዳት ወሰነ። ይህ ውሳኔ የተወሰነው ዛሬው እለት የ24 ሰዓት የአደባባይ አዳር ለማድረግ በተወሰነበት ቀን በፓርቲው አመራሮች፣ አባላትና በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ የደረሰውን የድብደባና የእስር እንግልት በሞራል ለመርዳት ሲባል መሆኑን የማህበሩ አዲስ አመራር ገልጿል።


No comments:

Post a Comment