Tuesday, December 30, 2014

በአማራ ክልል በሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች ጉንፋን መሳይ የኢንፍሎዌንዛ (Iinfluenza Virus) ቫይረስ እንዲሰራጭ ተደረገ

በአማራ ክልል በሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች ጉንፋን መሳይ የኢንፍሎዌንዛ (Iinfluenza Virus) ቫይረስ እንዲሰራጭ ተደረገ በ ደብረ ብርሃን ፣ጋይንት ፣ጎንደር፣ ደሴ እና ደብረታቦር ከከተሞች ላይ ብሄራዊ የንፁህ መጠጥ ውሀ ናሙና ሰርይ እናካሂዳለን በሚል ሽፋን አቶ መኮነን ግዳይ በተባል ኤክስፐርት የሚመራ የባለሙያወች ቡድን ከላይ በተጠቀሱት ከተሞች በሚገኙ መጠጥ ውሃ ታንከሮች ላይ ለጊዜው አይነቱ (sub type ) በውል ያልታወቀ እና ከ ቻይና ሃገር ከሚገኝ አንድ ኩባንያ በቀጥታ ትእዛዝ በላብራቶሪ የተመረተ ጉንፋን መሳይ የኢንፍሎዊንዛ ቫይረስ መሰራጨቱ ተገለፀ ፡፡ ከአሁን በፊትም በፋሽስት ወያኔ ትእዛዝ በሰሜን ሽዋ የሚገኝ አንድ ሃይቅ (vibero cholera ) በሚባል ባክቴሪያ ተበክሎ የነበረ ሲሆን ብዛት ያላቸው የሽዋ አርሶ አደሮች ለህልፈት መዳረጋቸው የሚታወስ ነው፡፡


No comments:

Post a Comment