Monday, September 3, 2018

“በትግል ወቅት የተሰዉ የነጻነት ታጋዮችን አጽም ሰብስቦ ወደ ኢትዮጵያ ማምጣትና በክብር ማሳረፍ የሚቀጥለው ስራችን ይሆናል

“በትግል ወቅት የተሰዉ የነጻነት ታጋዮችን አጽም ሰብስቦ ወደ ኢትዮጵያ  ማምጣትና በክብር ማሳረፍ የሚቀጥለው ስራችን ይሆናል” ሲሉ  አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ለኢሳት ተናግረዋል።

No comments:

Post a Comment