Thursday, September 18, 2014

የኢህአዴግ ም/ቤት “የአመራሩ ሚስጥሮች ተላልፈው የተሰጡበትና በአደገኛ እጅ የወደቁበት ሁኔታ ተከስቷል” አለ

ኢሳት ዜና :-ከዚህ በፊት ባልተለመደ ሁኔታ በአንድወር ውስጥ ለ3ኛ ጊዜ የተካሄደው የኢህአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ የአመራሩ ሚስጢሮችተላልፈው የተሰጡበትና በአደገኛ ሃይሎች እጅ የወደቁበት ሁኔታ መከሰቱን ፣ አፋጣኝ እርምጃካልተወሰደ አደጋው የከፋ ሊሆን እንደሚችል ተወስቷል።3ኛው አስቸኳይ ስብሰባ ትናንት ሲጠናቀቅ ብአዴንና ደኢህዴን በከፍተኛ ድክመት ውስጥእንደሚገኙና ከዚህ ድክመታቸው በአስቸኳይ እንዲወጡ እርምጃ እንዲወስዱ ማሳሰቢያተሰጥቷል።በዝግ በተደረገው ስብሰባ የምርጫ 2007 ፈተናን ለመወጣት ብአዴንና ደኢህዴንበክልሎቻቸው የደረሰባቸውን የህዝብ ጥላቻ አጥፍተው ወደ ላቀ የምርጫ አሸናፊነትየሚያደርሳቸውን ምክረ-ሃሳብ ተቀብለው ተለያይተዋል።ምክርቤቱበግምገማውባለፉትዓመታትበሀገሪቱየፖለቲካልኢኮኖሚ  ከፍተኛለውጥለማምጣትቢቻልም፣  በአማራ  እናደቡብክልሎችበተመሩየህዝብመድረኮችህዝቡ ስቃዩን፣ ችግሩንናፈተናውን እንዲሁም ለፓርቲው ያለውን ጥላቻ በግልጽ መናገሩ ግንባሩን ብዥታ ውስጥ ከቶታል።የኢህአዴግምክርቤትየኪራይሰብሳቢነትፖለቲካልኢኮኖሚንበልማታዊፖለቲካልኢኮኖሚበመቀየርሂደትውስጥየታዩድክመቶች በሚል ርእስ ባደረገው ግምገማ ላይ የቢንሻንጉል፤ሐረሬ፤ሶማሌ፣ጋምቤላናአፋርክልሎችከድጋፍመውጣትአልቻሉም ብሎአል፡፡ባለፉት 13 ዓመታትየተከናወኑልማታዊናዴሞክራሲያዊተግባራትንተከትሎየልማታዊፖለቲካልኢኮኖሚ ደረጃበደረጃለውጥቢኖረውምከሚፈለገውፍጥነትአኳያብዙእንደሚቀረው ገልጿል፡፡በየደረጃውየሚገኘውአመራርበተለይምከፍተኛአመራሩየነበረውንሚናምክርቤቱበዝርዝርመመልከትመጀመሩንና በዚህምአመራሩእራሱሚስጥሩተላልፈውየተሰጡበትበአደገኛእጅየወደቀበት ሁኔታመታየቱን፣ አፋጣኝእርምጃካልተወሰደአደጋውየከፋ ሊሆን እንደሚችልበግምገማው ላይ ተነስቷል።ሁሉምክልሎችበአጭርጊዜየምርጫዳሰሳእየሰሩእንዲልኩመመሪያ ተላልፎላቸዋል።

No comments:

Post a Comment