Friday, September 19, 2014

ባለፈው አመት በርካታ የመካላከያ ሰራዊት አባላት መልቀቃቸውን ወታደሮች ገልጹ

ኢሳት ዜና :-ባለፈው ጳጉሜ ወር የመከላከያ ሰራዊትን ጥለው የጠፉ ወታደሮች ለኢሳት እንደገለጹት፣ በጠጠናቀቀው አመት በርካታ ወታደሮች እየለቀቁ የተቃዋሚድርጀቶችን ከመልቀቅ ባሻገር ወደ ማሃል አገር እየሄዱ ኑሮአቸውን እየመሩ ነው።የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት ትወስዳለህ ተብሎ ያለፍለጎቱ መከላከያን የተቀላቀለና ባለፈው ሳምንት መስሪያ ቤቱን በመልቀቅ የግል ኑሮውን ለመምራት የፈለገ ወታደር  እርሱ በነበረበት የሁመራ እና በአድሜአካካቢዎች በሰራዊቱ ላይ ከፍተኛ ግፍ ሲፈጸም ማያቱን ተናግሯል። ከፍተኛ የሆነ የምግብና የውሃ እጥረት አለ የሚለው ወታደሩ፣ በሰራዊቱ ውስጥ ያለው መከፋፈልና የሞራል ድቀት ከፍተኛ መሆኑን ተናግሯል።ኢሳት ከመከላከያ ሰራዊት የሚለቁ የሰራዊቱን አባላት በተደጋጋሚ እያነጋገረ ማቅረቡ ይታወቃል

No comments:

Post a Comment