Thursday, May 29, 2014

መንግሥት የፈረመው ስምምነት ጥራት የሌላቸው የቻይና ምርቶች እንዲገቡ ምክንያት መሆኑ ተገለጸ

‹‹በትራንስፎሜሽኑ  ዘመን የዓለም የንግድ ድርጅትን አንቀላቀልም›› አቶ ከበደ ጫኔ፣ የንግድ ሚኒስትር መንግሥት ከዓመታት በፊት ከቻይና ጋር የተፈራረመው የንግድ ስምምነት የጥራት ደረጃቸው የወረዱ ምርቶች ከቻይና ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ ምክንያት መሆኑን የንግድ ሚኒስትሩ ለፓርላማ ገለጹ


No comments:

Post a Comment