Friday, May 30, 2014

አልሸባብ ባደረሰው ጥቃት 40 ያህል ሰዎች ተገደሉ ተባለ፡፡


አልሸባል ጥቃቱን ያደረሰው በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ ድንበር ላይ በምትገኝ አንድ መንደር ላይ መሆኑን ዘገባዎች አመላክተዋል፡፡
የሶማሊያ የባኮ ክልል አስተዳዳሪ ሙሃመድ አብዱል ታል ለቪኦቬ እንዳሉት ኮሆነ 27 የመንግስት ሚሊሻዎችን እና 12 የአልሸባብ ተዋጊውች ሞተዋል፡፡
አስተዳዳሪው አክለውም የአልሸባብ ጥቃት በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ ድንበር አካባቢ በነበሩ የጸጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል፡፡
አልሸባብ በአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሃይል ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ቢሆንም አሁንም የአካባቢው የጸጥታ ችግር መሆኑ በዘገባው ተመልክቷ፡፡


No comments:

Post a Comment