Wednesday, July 9, 2014

ታዋቂው የአረና አመራር አብርሃ ደስታ በወያኔ ታጣቂዎች እየተደበደበ ወዳልታወቀ እስር ቤት መወሰዱ ተሰማ

ታዋቂው የአረና አመራር አብርሃ ደስታ በወያኔ ታጣቂዎች እየተደበደበ ወዳልታወቀ እስር ቤት መወሰዱ ተሰማ

የአረና ፓርቲ ከፍተኛ አባል አብረሃ ደስታ ዛሬ ከሰሃት በዋላ ከሚኖርበት መቀሌ ከተማ በፌደራል ፖሊሶች ወዳልታወቀ ቦት መወሰዱን ምንጮች ጠቆሙ:: አንግዲ ዛሬ በቻ ወደ አራት የተቃዋሚ ኣመራሮች በወንበዴ መንግስት መያዛቸው ነው ። የወያኔ መንግስት እጂግ ወደ ለየለት ውንብድና የገባ ይመስላል ሁኔታው በጣም አሳሳሚ ከመሆኑ የተነሳ ከጣዩን ነገር እጃችንን አጣምረን ከመጠበቅ ይልቅ ወደ ቀጥተኛ ትግል በተባበረ ክንድ መነሳትና የወንበዴ መንግስትን መጣል አለብን።


No comments:

Post a Comment