Tuesday, July 8, 2014

ጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝ የግንቦት 7 ዋና ፀሀፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በአሁኑ ሰአት ኢትዮጵያ እንደሚገኙ መግለፃቸውን ኢሳት ዘገበ።

ሰበር ዜና፦ ጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝ ከቀናት በፊት በየመን የፀጥታ ሀይሎች የተያዙት የግንቦት 7 ዋና ፀሀፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በአሁኑ ሰአት ኢትዮጵያ እንደሚገኙት አዲስ አበባ ለሚገኙት የእንግሊዝ እርዳታ እና ትብብር ሚኒስትሯ ጀስቲን ግሪንግ መግለፃቸውን ኢሳት ዘገበ።


No comments:

Post a Comment