Wednesday, August 22, 2018

በደቡብ ክልል ባስኪቶ ልዩ ወረዳ ላይ ተቃውሞ ሲካሄድ ዋለ

( ኢሳት ዜና ነሐሴ 16 ቀን 2010 ዓ/ም ) የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለጹት የባስኪቶ ሁለት ፖሊሶች ማሎ ወረዳ ላይ መታሰራቸውን ተከትሎ የባስኪቶ ወረዳ ነዋሪዎች ተቃውሞአቸውን ለማሰመት አደባባይ ወጥተዋል። መንገዶች ተዘግተው መዋላቸውን እንዲሁም በማሎ ወረዳ ተወላጆች ላይ ጥቃት መፈጸሙን ነዋሪዎች ገልጸዋል። በጥይት የተጎዱ ነዋሪዎች መኖራቸውም አካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።

No comments:

Post a Comment