Thursday, July 13, 2017

በአዳማ(ናዝሬት) ተቃውሞ ተቀስቅሷል

አሁን የደረሰን ዜና
በአዳማ(ናዝሬት) ተቃውሞ ተቀስቅሷል። ከግብር ጋር በተያይዘ የነጋዴው ማህበረሰብና ህብረተሰቡ የሚያሰማው ቅሬታ ወደ ተቃውሞ ተቀይሮ ቁጣ መነሳቱን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በቱሉ ቦሎም ተመሳሳይ ተቃውሞ መቀስቀሱን ለማወቅ ተችሏል።



No comments:

Post a Comment