Monday, June 1, 2015

የጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታ ለመያዝ በኢህአዴግ ውስጥ ሀይለኛ የሆነ የስልጣን ሽኩቻና አለመግባባት መፈጠሩ ታወቀ

የወያኔ ባለስልጣኖች ብዙ ሰዓት የፈጀ የውስጥ ስብሰባ ማድረጋቸው እና በስብሰባው ሀይለኛ የሆነ የእርስ በእርስ የቃላት ሽኩቻ ማድረጋቸውንና የጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታውን ማን ይያዘው በሚለው ጉዳይ በመካከላቸው አለመግባባት መፈጠሩ የደረሰን ዜና ያስረዳል:: በደረሰን ዜና መሰረት በስብሰባው አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ ላይ ከባለስልጣናቱ ከኢህአዲግ የተለያዩ ወቀሳ እና ትችት የደረሰባቸው ሲሆን በደረሰን ዜና መሰረት ጠቅላይ ሚኒስር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታቸውን ሳይለቁ እንደማይቀርና በአቶ ደሳለኝ ቦታ የጠቅላይ ሚንስትርነት ቦታውን ህህዋቶች በከፍተኛ ሮጫ ላይ እንደሚገኙ እና ዶክተር ቴድሮስ አዳኖምንና፣ አቶ አርከበ እቁባይን ጨምሮ ሌሎች ሶስት ሰዎች ታላቅ የስልጣን ሹካቻ ላይ እንደሚጋኙ እና የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ቦታ ሳይቆጣጠሩት እንደማይቀር ለማወቅ ተችሏል::


No comments:

Post a Comment