Thursday, August 28, 2014

ሰበር ዜና የኢትዮዽያ ከፍተኛ ባለስልጣናት በሲውዲን አለማቀፍ ፍርድ ቤት ክስ ተመሰረተባቸው።

አስራሦስት የኢትዮዽያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናትና የጦር መኮንኖች በሲዊዲን አለም አቀፍ የጦር ፍርድቤት ተከሰሱ።
እነሱም
1-አርከበእቁባይ
2-በረከት ስምሆን
3-አባዱኣ ገመዳ
4-ሳሞራ የኑስ
5-አባይ ፀአዬ
6-አሰፋ
7-ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ
8-አሰን ሺፋ
9-ሙሉጌታ በርሄ
10-ነጋ በርሄ
11-ወርቅነህ ገበየው
12-ኮማንደር ሰመረና አንድ ስማቸው ያልተገለጠ ሰው በግድያ፡ አስገድዶ መድፈር በስቃይ፡ ሰዎችን በማንገላታት፡ በህገወጥ ሁኔታ በማሰር ፡በሙስና ክስ ቀርቦባቸዋል።


No comments:

Post a Comment