Wednesday, August 20, 2014

ለቀድሞ የመከላከያ ሰራዊት አባለት ጥሪ ቀረበ

በየወረዳዎች የተለጠፉት ማስታወቂያዎች ” በተለያዩ ጊዜያት በአገር መከላከያ ሰራዊት ስታገለግሉ የነበሩና በተለያዩ ጊዜያት ወደ ወረዳችን የተመለሳችሁ የሰራዊት አባላት በሙሉ የወረዳው አስተዳደርና ጸጥታ ጽ/ቤት ለመዝግባ ስለሚፈልጋችሁ እስከ
ነሃሴ 21 እየቀረባችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን” ይላሉ።

ማስታወቂያዎቹን ለማውጣት ለምን እንዳስፈለገ ግልጽ ባይሆንም፣ መከላከያን እየከዱ የሚጠፉ የሰራዊት አባላት በመበራከታቸውና አዳዲስ ተመልማዮችም በመጥፋታቸው ምናልባትም ነባሮችን የመመለስ ስራ ለመስራት ሳይሆን አይቀርም ሲል ዘጋቢያችን አስተያየቱን አስፍሯል።


No comments:

Post a Comment