Wednesday, November 16, 2016

በቆላ ቃብቲያ ኹመራ ከፍተኛ ጦርነት ተቀስቅሷል

zehabesha
 ዛሬ ኅዳር 7 ቀን 2009 ዓ.ም ከቀኑ 11.00 አካባቢ ጀምሮ የወያኔ ጦር ከአማራ ገበሬዎች ላይ ጦርነት ከፍቷል። በአካባቢው የጎበዝ አለቆች የሚመራው የአማራ ገበሬዎች ጦር በአጋዚ ጦር ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን ለማጥቃት የሄደው የወያኔ አጋዚ ጦር ከምልሻዎች እርዳታ መጠየቁን ሰምተናል።

No comments:

Post a Comment