
ጦርነቱ ከሰሜን እስከ ኦጋዴንና ጋምቤላ ተፋፍሞ ቀጥሏል።ይህ በንዲህ እንዳለ እንደውስጥ አወቅ ምንጮች ኤርትራ ወያኔን ለማንበርከክ የዛተች ሲሆን ለኢትዮዽያ ህዝብ የሚከተለውን ያክብሮት መልክት አስተላልፋለች።
“ወያኔ በሉኣላዊት አገር ኤርትሪያ ጦርነት ቢያውጅ
የ ኤርትራ ህዝብና መንግስት ሊወስደው የሚችለው
እራስን የመከላከል እርምጃ የሚያነጣጥረው ወንድሙ እና እህት በሆነው
የኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ሳይሆን በህወዓት ላይ ብቻ መሆኑን ድፍን የኢትዮጵያ ህዝብ ሊገነዘብልን እንወዳለን፥፥”
የ ኤርትራ ህዝብና መንግስት ሊወስደው የሚችለው
እራስን የመከላከል እርምጃ የሚያነጣጥረው ወንድሙ እና እህት በሆነው
የኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ሳይሆን በህወዓት ላይ ብቻ መሆኑን ድፍን የኢትዮጵያ ህዝብ ሊገነዘብልን እንወዳለን፥፥”
No comments:
Post a Comment