FREEDOM FOR ETHIOPIAN WOMENS
Wednesday, October 18, 2017
በገብረጉራቻ ተቃውሞው ተባብሷል
በገብረጉራቻ ተቃውሞው ተባብሷል:: ማምሻውን ገብረጉራቻ አንዳንዳድ ክፍሎች እሳት ተነስቷል:: በርካታ ቤቶች እየተቃጠሉ ነው:: የመንግስት ተሽከርካሪዎች እየተለዩ በመቃጠል ላይ ናቸው:: ሁኔታው ከቁጥጥር ውጭ ሆኗል:: ዝርዝሩን እናቀርባለን:: ኢሳት
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment