FREEDOM FOR ETHIOPIAN WOMENS
Monday, October 16, 2017
ተቃውሞው ቀጥሎአል።
ተቃውሞው ቀጥሎአል። በመቱ ኦሮሞው፣ አማራው፣ ጉራጌውና ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች “ወያኔ በቃን፣ ለውጥ እንፈልጋለን፣ አንከፋፈልም” የሚሉ መፈክሮችን እያሰሙ ቅዳሜ የጀመሩትን ተቃውሞ ለ3ኛ ቀን ቀጥለዋል።
የመንግስት ሰራተኞች ፣ ፖሊሶችና የአካባቢው ባለስልጣናትም በተቃውሞው እየተሳተፉ ነው።
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment