FREEDOM FOR ETHIOPIAN WOMENS
Wednesday, May 28, 2014
ኃይለማርያም “ኢትዮጵያዊነት ደምቋል” አለ
በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር የቆየው የግንቦት ሃያ 23ኛ ዓመት በዓል አካል የሆነው የዛሬው ሥነ-ሥርዓት ይበልጥ ደማቅና ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት የሚገኙበት እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
ቀደም ብሎም ገዥው ፓርቲ ወያኔና መንግሥት በሃያ ሦስቱ ዓመታት የሥልጣን ዘመን ተገኙ ያሏቸውን ውጤቶች፣ ተመዘገቡ ያሏቸውን ድሎች ሲገልፁ ነው የሰነበቱት፡፡
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment